Monday, June 30, 2014

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ June 29, 2014 መተዳደሪያ ደንቡ በሚያዘው መሰረት የአባላት ጠቅላላ 1ኛ እና 2ኛ ሩብ ዓመት መደበኛ ስብሰባ በደማቅሁኔታ አካሄደ

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ June 29, 2014 መተዳደሪያ ደንቡ በሚያዘው መሰረት የአባላት ጠቅላላ 1ኛ እና 2ኛ ሩብ ዓመት መደበኛ ስብሰባ በደማቅሁኔታ አካሄደ::
የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ June 29, 2014 በዛሬው ቀን መተዳደሪያ ደንቡ በሚያዘው መሰረት የአባላት ጠቅላላ 1ኛ እና 2ኛ ሩብ ዓመት መደበኛ ስብሰባ ከቀኑ 15፥30 ጀምሮ 19: 30 በደማቃ ሁኔታ ተጠናቋል በዝግጅቱ ላይ በርካታ የድርጅቱ አባላት በቦታው የተገኙ ሲሆን ፕሮግራሙን ባለፉት 23 አመታት በግፍ በወያኔ መንግስት የተገደሉ ኢትዮጵያዊን አደዚሁም በፖለቲካ አመለካከታቸው ምክንያት በየአስርቤቱ ለሚሰቃዩኢትዮጵያዊን በማስብ በድርጅቱ የህዝብ ግንኙት ክፍል ሀላፊ የአንድ ደቂቃ የህሊና ጾለት በማድረግ ፕሮግራሙ የተጀመረ ሲሆን በመቀጠልም የድርጅቱ ሊቀመንበር ስፋያለ አውቀት ዓዘል የመግቢያ ንግግር አድርገዋል እደዚሁም የተለያዩ ተጋባዥ እንግዶችም በየተራ ንግግር ያደረጉ ሲሆን በመጨረሻም በድርጅቱምክትል ሊቀመንበ የመዥጌያንግግር ጠካራ የድርጅቱን የአቆም መግጫ አሰምተው ዝግጅቱ በታሰው ጌዜ ተከናውኖል።

No comments:

Post a Comment