Monday, December 29, 2014

“አሁን ባለው ሁኔታ ምርጫው ቅርጫ የሚሆን አይመስልም” – ዶ/ር መረራ ጉዲና አዲስ ቃለምልልስ


(ዘ-ሐበሻ) ዶ/ር መረራ ጉዲና ዛሬ ማምሻውን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከላስቬጋስ ኔቫዳ ለሚሰራጨው ሕብር ራድዮ በሰጡት ቃለምልልስ የዘንድሮው ምርጫ አሁን ባለው ሁኔታ ምርጫ ሳይሆን ቅርጫም የሚሆን አይመስልም አሉ:: ዶ/ሩ ሰሞኑን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማስተማር ሥራቸው ተባረዋል ስለተባለው ዜናም በቃለምልልሱ ላይ አንስተዋል::
ሙሉ ቃለምልልሱን ቀጥሎ ካለው ቭዲዮ ይመልከቱ::








No comments:

Post a Comment