Wednesday, April 22, 2015
Protest held in Ethiopia over killings by Islamic extremists
Thursday, April 2, 2015
ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት እንዳይወጡ ታገዱ
ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት እንዳይወጡ ታገዱ
በኢትዮጵያ ዋነኛ የሚባለው ተቃዋሚ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት በአሜሪካ የሚኖሩ የፓርቲውን ደጋፊዎች ለማግኘት እንዳይጓዙ ዛሬ ምሽት በድጋሚ ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ታገዱ።
በእልህና በቁጭት በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰማያዊ ፓርቲን ለመደገፍ የሚያደጉት አስተዋጽዎ ከመቸም በላይ እንደሚሆን አገዛዙ ተገንዝቧል። ትግሉ ይቀጥላል !!!
በኢትዮጵያ ዋነኛ የሚባለው ተቃዋሚ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት በአሜሪካ የሚኖሩ የፓርቲውን ደጋፊዎች ለማግኘት እንዳይጓዙ ዛሬ ምሽት በድጋሚ ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ታገዱ።
በእልህና በቁጭት በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰማያዊ ፓርቲን ለመደገፍ የሚያደጉት አስተዋጽዎ ከመቸም በላይ እንደሚሆን አገዛዙ ተገንዝቧል። ትግሉ ይቀጥላል !!!
Subscribe to:
Posts (Atom)