Sunday, December 29, 2013

ቴዲ አፍሮ ለአድናቂዎቹ ስለተሳሳተው የመጽሔት ቃለምልልስ ምላሽ ሰጠ

በሃገር ቤት የሚታተመው እንቁ መጽሔት የቴዲ አፍሮን ቃለምልልስ በተሳሳተ ርዕስ ማውጣቱን ተከትሎ በርካታ ውዝግቦች ተከስተው ቆይተዋል። መጽሔቱ እርማት የሰጠ ቢሆንም አንዳንድ ወገኖች ግን የተሳሳተውን የመጽሔት የሽፋን ገጽ በማየት መነጋገሪያ አድርገውት ቆይተዋል። ቴዲ በዚህ ጉዳይ ላይ ለአድናቂዎቹ በፌስቡክ ገጹ በአማርኛ እና በ እንግሊዘኛ ቋንቋ ምላሽ ሰጥቷል። እንደሚከተለው ይነበባል ለሙዚቃ አፍቃሪዎቼ በሙሉ
ከጥቂት ሳምንት በፊት የዳግማዊ ሚኒሊክን መቶኛ አመት የሞት መታሰቢያ ምክንያት በማድረግ በእንቁ መጵሔት ተጋብዤ ቃለ ምልልስ አድርጌአለሁኝ። ይሀዉ ዉይይታችን በ “አመጣጡን ያየ አካሄዱን ያዉቃል “ እርዕስት ስር ለህዝብ እንደቀረበ አዉቃለሁ። ከዚህ ዉጪ እኔ በማላዉቀዉ ሁኔታ መፅሔቱ በሰራዉ ስህተት ፎቶዬን በሌላ አነጋገር አጅቦ ያወጣዉ ከኔ እምነትም ሆን ጉዞ ጋር የሚራመድ ጉዳይ አይደለም። ይህንኑ ለማረጋገጥ “አመጣጡን ያየ አካሄዱን ያዉቃል” በሚል ርዕስ ስር በወጣዉ መፅሔት መልክቶቼን በማየት ማረጋገጥ ይቻላል። ያም ሆኖ መፅሔቱ በሰራዉ ስህተት እርምት አድርጎ ይቅርታም ጠይቆናል። ጉዞዬ የፍቅር የአንድነት እና የይቅር ባይነት ነዉና ይህንንም ጉዳይ በዚሁ ስሜት ውስጥ እናስተናግደዋለን።
ፍቅር ያሽንፋል!
ቴዎድሮስ ካሳሁን
To lovers of my music;
A few weeks ago I gave an interview to Enqu magazine in relation to the memorial marking the 100th year since the death of Menelik II.
I know that this interview was presented to the public under the title “Ametatun yaye akahedun yawkal.” However, under circumstances unbeknownst to me and due to the error of the magazine, my photo was printed along side a different quote which is not in line with my belief or journey.
As proof of this, one can refer to my message contained in the article titled “Ametatun yaye akahedun yawkal,” in the magazine article. The magazine has issued a correction and apologized to us for its error.
As my journey is one of love, unity and closeness/togetherness, we will handle this issue with the same emotion/ principle/sentiment.
Love will triumph”
Tewodros Kassahun.
Ze-Habesha Website may contain advice, opinions, and statements of various information and content providers. The Website neither represents nor endorses the accuracy of information or endorses the contents provided by external sources. All blog posts and comments are the opinion of the authors.

Saturday, December 28, 2013

ትግሉ የሁሉንም ተሳትፎ የሚጠይቅበት ወሳኝ ምእራፍ ላይ ደርሷል


ራሱን የብሄረ አማራ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) ብሎ የሚጠራው ድርጅት በከፍተኛ የፖለቲካ ኪሳራ ውስጥ ገብቷል። የህወሀትን ዙፋን ከመጠበቅ ባለፈ ምንም ሚና የሌላቸው የብአዴን  አመራሮች ያለፉትን ሶስት  ወራት በተለያዩ መንገዶች የድርጅቱን አባሎች ሲገመግሙ ከርመዋል። በግምገማዎች ላይ በግልጽ እንደታየው ብአዴን በክልሉ ከሚገኙ ወጣቶች አባሎቹ ጋር ሆድና ጀርባ ሆኗል፤ ወጣቶቹ በግልጽ “ዙፋን ጠባቂነቱ ይብቃ፣ ለውጥ እንፈልጋለን፣ ብአዴን ለ22 ዓመታት ተፈትኖ የወደቀ ድርጅት ነው” የሚሉ ጥያቄዎችን አንስተዋል። ለውጥ ፈላጊ ወጣቶች እየተጫወቱ ያለው ሚና በሌሎች የኢህአዴግ ድርጅቶች ውስጥ ላሉ ወጣት አባላት ጥሩ ትምህርት የሚሰጥ ነው።  ሰሞኑን በገሀድ በግምገማዎች ላይ ሲነገር እንደነበረው ብአዴን እወክለዋለሁ ከሚለው የአማራ ህዝብ ሙሉ በሙሉ ተነጥሎ በአየር ላይ የተነሳፈፈ ድርጅት እንዲሆን ወጣቶቹ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
ይህን እውነታ ዘግይተው የተረዱት የብአዴን ዙፋን ጠባቂ አመራሮች የሚይዙትን የሚጨብጡትን በማጣት የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ላይ ይገኛሉ። ታማኝ የሚሉዋቸውን ካድሬዎች በየወረዳዎች እና በየቀበሌዎች  በመላክ በግንቦት7 አባልነት ወይም ደጋፊነት የሚጠረጠሩትን ወይም የግንቦት7 አባሎች ናቸው ተብሎ ከሚገመቱ ሰዎች ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ግንኙነት አላቸው ተብሎ የሚጠረጠሩትን ሰዎች በመያዝና በማሰቃየት ሌላው ወጣት ተቃውሞውን እንዳይቀላቀል ለማድረግ እቅድ ነድፈው ለመንቀሳቀስ አስበዋል። እንዲሁም አንድ ለአምስት የተባለውን የመጠርነፊያ ስልት በመስሪያ ቤቶች፣ በቤተሰብ፣ በትምህርት ቤቶችና በተለያዩ ተቋማት ላይ በስፋት በማውረድ፣ የህዝቡን የእለት ተለት እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር አልመዋል።  የግንቦት7ን ህዝባዊ ሀይል ለመቀላቀል ቆርጦ የተነሳውን ወጣት እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር የአካባቢ ፖሊሶችንና የድንበር ጠባቂዎች ሚሊሺያዎችን በማጠናከር እና በማብዛት ለመቆጣጠር ውሳኔ አሳልፈዋል። በድርጅቱ ውስጥ የግንቦት7 ደጋፊዎች ናቸው ተብሎ የሚጠረጠሩትን ወይም ለድርጅቱ ታማኝ አይደሉም የሚባሉትን ሁሉ በመመንጠር ብአዴንን እንደገና በእግሩ ለማቆም ውሳኔ አሳልፈዋል።
በጭካኔያቸው፣ በጎጠኝነታቸው፣ በንቅዘታቸው እና በሎሌነታቸው የሚታወቁትን ታማኝ ካድሬዎች ወደ ፊት በማምጣት ለድርጅቱ እስትንፋስ ለመስጠት ደፋ ቀና እያሉ ነው። ሰሞኑን የተደረገው ሹም ሽርም ከዚሁ ጋር የተያያዘ ነው። ጉልቻ ቢቀያየር ወጥ አያጣፍጥም እንደሚባለው የሰዎች መለዋወጥ የብአዴንን ህልውና ከመክሰም አያድነውም።
ለመሆኑ ብአዴን የህወሀትን ዙፋን ከመጠበቅ በስተቀር ባለፉት 22 አመታት እወክለዋለሁ ለሚለው ህዝብ ምን ሰራ? ሰፊው የአገራችን መሬት ለሱዳን ተላልፎ ሲሰጥ የስምምነት ፊርማውን ከማስቀመጥ፣ ህዝቡ ከቦታ ቦታ ሲፈናቀል፣ ለአመታት  በኤድስና በወባ  እንደቅጠል ሲረግፍ ፣ ወጣቱ ስራ አጥቶ በአደገኛ እጾች ደንዝዞና ተስፋ ቆርጦ የወጣትነት እድሜውን በከንቱ ሲያሳልፍ ብአዴን የት ነበር? አንድ የብአዴን ከፍተኛ አመራር በገሀድ እንዳመኑት  ድርጅቱ ከህዝቡ ጋር ሳይተዋወቅ 22 አመታት አልፈዋል።
ግንቦት7 መላውን የኢትዮጵያ ህዝብ ከዘረኛውና ዘራፊው የህወሀት ጎጠኛ አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመገላገል እና በምትኩ የሁሉም የምትሆን ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ለመገንባት የጀመረውን ትግል ከመቼውም ጊዜ በላይ አጠናክሮ ቀጥሏል። በዚህ ወሳኝ የትግል ምእራፍ ወቅት የሁሉም ኢትዮጵያዊ ተሳትፎ እጅግ አስፈላጊ ነው። በተለይም በኢህአዴግ ድርጅቶች ውስጥ ታቅፈው በመንቀሳቀስ ላይ ያሉ እውነተኛ የስርአት ለውጥ እንዲመጣ የሚፈልጉ ሀይሎች የብአዴን ወጣት አባላት ከሚያደርጉት እንቅስቃሴ ልምድ በመቅሰም በውስጥ የሚያደርጉትን ትግል አጠንክረው እንዲገፉበት ንቅናቄያችን ጥሪውን ያቀርባል።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

Anti-Teddy Afro campaign catches fire on social media

(OPride) – A hyperactive social media campaign to boycott Bedele Brewery’s exclusive sponsorship of controversial Ethiopian singer Tewodros Kassahun has garnered more than 13,000 supporters in less than 24 hours.Teddy-Afro2
Bedele Brewery, a local subsidiary of the Dutch beer maker Heineken NV, announced its agreement with Kassahun for a year long national tour at a press conference in Addis Ababa last week.
Kassahun, better known by stage name Teddy Afro, is a polarizing pop star in Ethiopia. His fans admire his musical talent while critics despise his unapologetic hero-worship of past Ethiopian rulers. Teddy has songs idolizing both emperors Haile Selassie and Menelik II.
The viral campaign, which goes with a hashtag #BoycottBedele, is asking beer drinkers in Ethiopia to ditch Bedele products and also pressure regional officers to withdraw the sponsorship. It has reportedly been featured on the state-run Oromia radio, which broadcasts in Oromo language to millions of listeners in the populous state.
Not everyone is happy with the campaign. Several Ethiopian activists have characterized the campaign as ‘emotive’ and questioned the motives behind the campaign. The backlash against Teddy is in part heightened by a comment the singer made in an interview with local magazine, in which he reportedly said, Menelik’s war of conquest in southern Ethiopia amounted to ‘a holy war.’ Others cautioned that Teddy’s crusade gaffe was ‘unconfirmed’.
However, the organizers insist that, while the comment might have given them a renewed impetus, Teddy’s tour would have been boycotted even without the comment. “Teddy’s glorification of the 19th century monarch, who committed ethnic cleansing against various nations and nationalities in southern Ethiopia, is not new,” reads their press statement. Others worry that the campaign amplifies an already tense ethnic relations.
However, as with all discussions on Ethiopian politics, the lack of acknowledgement for past injustices and nuance is self-evident from responses to the campaign. Many Ethiopian activists denounced the campaign without acknowledging the idea that “one man’s hero is another man’s genocider.”
Ethiopia has a contested history. But almost all historians agree that Menelik’s ambitious greater Abyssinia campaign was brutal. “Wherever he faced fierce resistance, Menelik responded with the most barbaric and horrific forms of violence sometimes cutting off hands of male adults and breasts of women,” wrote the Boycott Bedele campaign. “Menelik’s soldiers settled on the land they conquered, continuing with their brutality as they expropriated land and turned the indigenous population into serfs.”
This remains one of the most contentious events in modern Ethiopian history. Menelik’s statue stands erect near Addis Ababa City Administration not far from where his army massacred Oromo peasants at the battle of Gulale. The Oromia Regional Government has recently erected statues in Anole and Calanqo – where such heinous crimes as mutilation and mass killing took place – in remembrance of those who perished under the barrel of Menelik’s guns. In essence, Ethiopia’s history is fraught with painful episodes many of which are rarely, if ever, acknowledged.
The campaign organizers say the next step is distributing brochures across Oromia, especially in Jimma, Dire Dawa and Adama towns where Teddy is expected to hold concerts. They are asking locals to stay home and more importantly use civil disobedience to obstruct the concert.

Monday, December 23, 2013

2013 prison census 211 journalists jailed worldwide

 CPJ

Ethiopia: 7

Saleh Idris Gama, Eri-TV
Tesfalidet Kidane Tesfazghi, Eri-TV

Imprisoned: December 2006
Tesfalidet, a producer for Eritrea's state broadcaster Eri-TV, and Saleh, a cameraman, were arrested in late 2006 on the Kenya-Somalia border during Ethiopia's invasion of southern Somalia.
The Ethiopian Foreign Ministry first disclosed the detention of the journalists in April 2007, and presented them on state television as part of a group of 41 captured terrorism suspects, according to CPJ research. Though Eritrea often conscripted journalists into military service, the video did not present any evidence linking the journalists to military activity. The ministry pledged to subject some of the suspects to military trials but did not identify them by name. In a September 2011 press conference with exiled Eritrean journalists in Addis Ababa, the late Prime Minister Meles Zenawi said Saleh and Tesfalidet would be freed if investigations determined they were not involved in espionage, according to news reports and journalists who participated in the press conference.
But Tesfalidet and Saleh had not been tried by late 2013, and authorities disclosed no information about legal proceedings against them, according to local journalists. Authorities also did not disclose any information about their health or whereabouts.

Woubshet Taye, Awramba Times

Imprisoned: June 19, 2011
Police arrested Woubshet, deputy editor of the independent weekly Awramba Times, after raiding his home in the capital, Addis Ababa, and confiscating documents, cameras, CDs, and selected copies of the newspaper, according to local journalists. The outlet's top editor, CPJ International Press Freedom Awardee Dawit Kebede, fled the country in November 2011 in fear of being arrested; the newspaper is published online from exile.
Government spokesman Shimelis Kemal said Woubshet was among several people accused of planning terrorist attacks on infrastructure, telecommunications, and power lines with the support of an unnamed international terrorist group and Ethiopia's neighbor, Eritrea, according to news reports. In January 2012, a court in Addis Ababa sentenced Woubshet to 14 years in prison, news reports said.
CPJ believes Woubshet's conviction was in reprisal for Awramba Times' critical coverage of the government. Prior to his arrest, Woubshet had written a column criticizing what he saw as the ruling party's tactics of weakening and dividing the media and the opposition, Dawit told CPJ. Woubshet had been targeted in the past. He was detained for a week in November 2005 during the government's crackdown on news coverage of unrest that followed disputed elections.
In April 2013, authorities transferred Woubshet from Kilinto Prison, outside Addis Ababa, to a detention facility in the town of Ziway, about 83 miles southeast of the capital, according to local journalists and the Awramba Times. Ziway, one Ethiopia's largest prisons, is a maximum-security jail designed for those convicted of serious offenses, according to local journalists. The authorities did not provide a reason for the transfer. In November, Woubshet was transferred back to Kality prison because he was in poor health, according to local journalists.
Woubshet did not appeal his conviction and applied for a pardon, according to local journalists. In August 2013, the Ethiopian Ministry of Justice rejected the request for a pardon, the Awramba Times reported.
In October 2013, Woubshet was honored with the Free Press Africa Award at the CNN MultiChoice African Journalist Awards in Cape Town, South Africa.

Reeyot Alemu, freelance

Imprisoned: June 21, 2011
Ethiopian security forces arrested Reeyot, a prominent, critical columnist for the leading independent weekly Feteh, at an Addis Ababa high school where she taught English. Authorities raided her home and seized documents and other materials before taking her into custody at the Maekelawi federal detention center.
Ethiopian government spokesman Shimelis Kemal said Reeyot was among several people accused of planning terrorist attacks on infrastructure, telecommunications, and power lines in the country with the support of an unnamed international terrorist group and Ethiopia's neighbor, Eritrea, according to news reports. Authorities filed terrorism charges against Reeyot in September 2011, according to local journalists.
The High Court sentenced Reeyot in January 2012 to 14 years in prison for planning a terrorist act; possessing property for a terrorist act; and promoting a terrorist act. The conviction was based on emails she had received from pro-opposition discussion groups; reports she had sent to the U.S.-based opposition news site Ethiopian Review; and unspecified money transfers from her bank account, according to court documents reviewed by CPJ.
CPJ believes Reeyot's conviction is due to columns she wrote that accused authorities of governing by coercion, by (for example) allowing access to economic and educational opportunities only to those who were members of the ruling party, according to CPJ's review of the translations in 2013. In the last column published before her arrest, she wrote that the ruling party had deluded itself in believing it held the legitimacy of popular support in the way of late Libyan leader Muammar Qaddafi, according to local journalists.
In August 2012, the Supreme Court overturned Reeyot's conviction on the planning and possession charges, but upheld the charge of promoting terrorism. The court reducedher sentence to five years.
In January 2013, the Ethiopian Court of Cassation, the last resort for legal appeals in Ethiopia, rejected Reeyot's appeal, according to news reports. She is being held at Kality Prison in Addis Ababa.
In March 2013, prison authorities threatened to place Reeyot in solitary confinement for saying she would publicize the abuse of her rights, according to her lawyer and family members. The same month, the United Nations special rapporteur on torture and other cruel, inhuman, or degrading treatment issued a report that determined Reeyot's rights under the U.N. Convention Against Torture had been violated by the government's failure to respond to allegations of her ill treatment. Reeyot's health had deteriorated while she was held in pretrial detention, reports said.
In April 2013, Reeyot won the 2013 UNESCO-Guillermo Cano World Press Freedom Prize in recognition of her courage and commitment to freedom of expression.
In September 2013, prison officials limitedReeyot's visitors to her parents, denying visits from her fiancé, relatives, and friends. The journalist waged a four-day hunger strike in protest. Kemal said that Reeyot was being disciplined for violating prison laws, but did not elaborate, according to news reports.

Eskinder Nega, freelance

Imprisoned: September 14, 2011
Ethiopian security forces arrested Eskinder, a prominent online columnist and former publisher and editor of now-shuttered newspapers, on vague accusations of involvement in a terrorism plot. The arrest came five days after Eskinder published a column on the U.S.-based news website EthioMedia that criticized the government for misusing the country's sweeping anti-terrorism law to jail prominent journalists and dissident intellectuals.
Shortly after Eskinder's arrest, state television portrayed the journalist as a spy for "foreign forces" and accused him of having links with the banned opposition movement Ginbot 7, which the Ethiopian government designated a terrorist entity. In an interview with Agence France-Presse, government spokesman Shimelis Kemal accused the detainee of plotting "a series of terrorist acts that would likely wreak havoc." Eskinder consistently proclaimed his innocence, but was convicted on the basis of a video of a public town hall meeting in which he discussed the possibility of a popular uprising in Ethiopia if the ruling party did not deliver democratic reform, according to reports.
In July 2012, a federal high court judge in Addis Ababa sentenced Eskinder to an 18-year prison sentence, according to local journalists and news reports. Five exiled journalists were convicted in absentia at the same time.
Also in 2012, a U.N. panel found that Eskinder's imprisonment came as "a result of his peaceful exercise of the right to freedom of expression," according to a report published in April 2013.
In May 2013, Ethiopia's Supreme Court rejected an appeal and upheld the sentence.
CPJ believes the charges are part of a pattern of government persecution of Eskinder in reprisal for his coverage. In 2011, police detained Eskinder and threatened him in connection with his online columns that drew comparisons between the Egyptian uprising and Ethiopia's 2005 pro-democracy protests, according to news reports. His coverage of the Ethiopian government's repression of the 2005 protests landed him in jail for 17 months on anti-state charges at the time. After his release in 2007, authorities banned his newspapers and denied him licenses to start new ones. He was first arrested in September 1993 in connection with his articles in the Amharic weekly Ethiopis, one of the country's first independent newspapers, about the government's crackdown on dissent in Western Ethiopia, according to CPJ research.
Eskinder was being held at Kality Prison in Addis Ababa, with restricted visitation rights, in late 2013.

Yusuf Getachew, Ye Muslimoch Guday

Imprisoned: July 20, 2012
Police officers raided the Addis Ababa home of Yusuf, editor of the now-defunct Ye Muslimoch Guday (Muslim Affairs), as part of a broad crackdown on journalists and news outlets reporting on protests staged by Ethiopian Muslims. The Muslims were demonstrating against government policies they said interfered with their religious freedom. The government sought to link the protesters to Islamist extremists and tried to suppress coverage by arresting several local and international journalists and forcing publications to close down, according to local journalists and news reports.
After Yusuf's arrest, other Ye Muslimoch Guday journalists went into hiding, and the publication ceased operations, local journalists told CPJ.
Yusuf spent weeks in pre-trial custody at the Maekelawi federal detention center without access to his family and limited contact with his lawyer, according to local journalists.
In October 2012, he was formally charged under the 2009 Anti-Terrorism Law with plotting acts of "terrorism [and] intending to advance a political, religious, or ideological cause," according to local journalists. Yusuf told the court he had been beaten in custody, local journalists told CPJ.
Prosecutors accused Yusuf of inciting violence in columns in Ye Muslimoch Guday by alleging that the government-appointed Supreme Council for Muslim Affairs was corrupt and lacked legitimacy, according to local journalists and court documents obtained by CPJ. The prosecution also used as evidence Yusuf's CDs with Islamic teachings even though these were widely available in markets, according to local journalists.
The editor is being held at Kality Prison in Addis Ababa. The trial was ongoing in late 2013.

Solomon Kebede, Ye Muslimoch Guday

Imprisoned: January 17, 2013
Police arrested the managing director of the now-defunct Ye Muslimoch Guday (Muslim Affairs), as part of a broad crackdown on journalists and news outlets reporting on peaceful protests staged by Ethiopian Muslims against government policies they said interfered with their religious freedom. The government sought to link the protesters to Islamist extremists and attempted to suppress coverage by arresting several local and international journalists and forcing publications to close down, according to local journalists and news reports.
Solomon was held at the Maekelawi federal detention center for weeks without access to his family and with limited contact with his lawyer, according to local journalists.
A few weeks after his arrest, Solomon was formally charged under the Ethiopian anti-terrorism law, according to local journalists. Authorities have not disclosed any evidence against him. His case was ongoing in late 2013, according to a human rights lawyer familiar with matter.

http://www.cpj.org/imprisoned/2013.php

Saturday, December 21, 2013

Ethiopians in South Sudan Demand Urgent Repatriation (Audio)

Dr.Tewodros Adhanom
Dr.Tewodros Adhanom
Awramba Times (Addis Ababa) – Ethiopians living in South Sudan are urgently appealing to the government of Ethiopia to begin the process of repatriation. Ethiopian Embassy in Juba has started registering Ethiopians as the violence escalated between different ethnic and political groups in South Sudan.
Dina Mufti, spokesperson of Ethiopian Foreign Ministry told Awramba Times that his government is working to evacuate its citizens from spiraling conflict in the world’s newest nation.
A mediation team consisting of Ministers from Ethiopia, Kenya, Uganda, Djibouti and Sudan travelled to Juba, for talks with both sides to end the week-long deadly strife in the country.
United States, British, German, Uganda and Dutch planes were also scheduled to fly out. Hundreds of foreigners, including aid workers, have left South Sudan this week.
http://www.youtube.com/watch?v=XT-Q28vGv9k#t=238

Thursday, December 19, 2013

የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ከስልጣን ተነሱ

 (ዘጠኝ)ቀን ፳፻፮ /  ኢሳት ዜና :-የአማራ ክልልን ላለፉት ስምንት ዓመታት ተኩል በፕሬዚደንትነት ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ አያሌው ጎበዜ ከኃላፊነታቸው ተነሱ፤ በምትካቸው ምክትል ፕሬዚደንቱ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተሹመዋል፡፡

አቶ አያሌው ከኃላፊነታቸው የተነሱት እየተካሄደ ባለው የአማራ ክልል ምክር ቤት አራተኛ ዙር ፤ አራተኛ ዓመት የስራ ዘመን አንደኛ አስቸኳይ ጉባዔ ውሳኔ መሠረት ነው፡፡
ለኢሳት የደረሰው መረጃ እንደሚያመለክተው በአቶ አያሌው መውረድና በአቶ አንዳርጋቸው መተካት ዙሪያ የብአዴን አባላት ሙሉ ስምምነት ላይ አልደረሱም። አዲሱ ፕሬዚዳንት በሙስና የተዘፈቁ እና በዘመድ አዝማድ ስራዎች የሚታወቁ በመሆኑ፣ በርካታ የብአዴን አባላት ሹመቱን አልደገፉትም።
ያለፈውን አንድ ወር በባህርዳር እና ጎንደር በመመላለስ ያሳለፉት አቶ በረከት ስምኦን ከክልሉ ብአዴን ካድሬዎች ጋር ግምገማዎችን ሲያካሂዱ ቆይተዋል። ካሉት የብአዴን አመራሮች መካከል በአንጻራዊ መልኩ የተሻለ ስም የነበራቸውን አቶ አያሌው ጎበዜን በማንሳት እንደ አቶ በረከት ሁሉ የተበላሸ ስም ያላቸውን አቶ ገዱን ለመተካት የተፈለገበት ጉዳይ ብዙ ውስብስብ ጉዳዮችን ያዘለ መሆኑን ምንጮች ገልጸዋል።

Ethiopia brings home 140,000 migrants from Saudi: ILO

ADDIS ABABA (AFP) - Ethiopia has brought home close to 140,000 citizens from Saudi Arabia, the International Organization for Migration said Wednesday, a month after the oil-rich kingdom started deporting undocumented migrants.
Thousands are continuing to arrive daily from Saudi Arabia, where a seven-month amnesty period for migrants expired in November and where Ethiopia says three of its nationals were killed in police clashes as the migrants prepared to leave.
"Ethiopia and IOM are now looking at an additional 35,000 migrants expected to arrive from the cities of Riyadh, Jeddah and new arrivals from Medina," the IOM said in a statement.
The organisation said the massive influx of returnees, which began on November 13, has severely strained resources, and appealed for financial support to continue providing "humanitarian assistance" to thousands of people.
Ethiopia initially expected around 30,000 citizens to return home, but now expects 150,000 will fly back in what has become the largest human airlift in recent history.
The country now faces the difficult task of reintegrating tens of thousands of people, many of whom have returned with no savings or belongings.
Each year, large numbers of Ethiopians travel to the Middle East seeking work. Last year, 200,000 women sought work overseas, according to Ethiopia's Ministry of Labour.
Many migrants face mental and physical abuse, low pay, sexual violence and discrimination, according to the IOM.
Ethiopia has one of the fastest growing economies in Africa, but the majority of the population earns less than two dollars a day. Unemployment in Ethiopia’s cities is around 20 percent, according to the IOM.

Tuesday, December 17, 2013

አይ አበሻ! አበሻና ልመና፦ አንድ

(ፕ/ር መስፍን ወልደ-ማርያም)

Begging


በዓለም ሕዝቦች መሀከል ውድድር ቢደረግ ያለጥርጥር አበሻ አንደኛ ከሚወጣባቸው ነገሮች አንዱ ልመና ሳይሆን አይቀርም፤ ለአበሻ፣ ልመና የኑሮ ዘዴ ነው፤ እንዲያውም ከልመና ውጭ የሆነ ኢትዮጵያዊ ኑሮ የለም ለማለት የሚቻል ይመስለኛል፤ ስለዚህም ልመና ባህላዊ ጥበብ ሆኖአል፤ አንዳንድ አላዋቂዎች፣ አንዳንድ አዋቂዎችም አንዳንዴ እየተሳሳቱ ልመናን እንደነውር ይገልጹታል፤ ልመና ነውር አይደለም፤ ለጨዋ ልጆችማ አንዳንድ አጥንትን የሚያበላሽ ሥራ ከመሥራት ለምኖ መብላት ክብር ነው፤ ይህ ባህላዊ ጥበብ ያልገባቸው የድሬ ዳዋ ለማኞች ብቻ ናቸው፤ እጃቸውን እየዘረጉ ‹‹እስቲ አሥር ብር ስጠኝ!›› ይላሉ! በጫት ሞቅ ሲላቸው መቶ ብር ይጠይቃሉ፤ የድሬ ዳዋ ልመና መሆኑ ነው!
የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው፤ ቄሶቹ ምንም ይስበኩ በተግባር እንደሚታየው ጽድቅ የሚገኘው በልመና ነው እንጂ በሥራ አይደለም፤ ሥራኮ ለአበሻ ከእርግማን የመጣ ነው፤ አበሻ አልተረገመ፤ ታዲያ ለምን ብሎ ይሥራ! አሁን እንደሚሰማውና እንደሚመስለኝ አገዛዙም እንደተቀበለው የቻይና ሰዎችም እንደመሰከሩለት ከሥራ ጋር ጠብ አለው፤ ደግሞስ ለምን ይሥራ! ለአንድ እንጀራ? ለተራበ አብልተው ለመጽደቅ የሚፈልጉ ስንትና ስንት ሰዎች አሉ፤ ስለዚህም ደግ ሰዎች መጽውተው እንዲጸድቁ በግድ ለማኞች ያስፈልጋሉ፤ ለመጽደቅም መለመን ያስፈልጋል፤ ጸሎት ልመና መሆኑን አትርሱ፤ ስለዚህም ዋናውና ከፍተኛው ልመና ወደእግዚአብሔር ነው፤ ብልጦቹ እግዚአብሔርን የሚለምኑት ሥልጣን፣ ሀብትና ጉልበት ነው፤ አንድ ቀን ተነሥተው እግዚአብሔር ሥልጣን፣ ሀብትና ጉልበት እንደሰጣቸው ያውጃሉ፤ አውጀውም በሕዝብ ራስ ላይ ይወጣሉ፤ በራሱ ላይ ወጥተውም ይጨፍራሉ፤ ሰውን ከመሬቱ፣ መሬቱን ከሰው መለየት ይሳናቸዋል፤ ሰውን ከመሬቱ፣ መሬቱን ከሰው ያጣላሉ፤ እግዚአብሔር ለእናንተ ብቻ እንዴት ሰጣችሁ? እግዚአብሔር እኛን ለምን ነፈገን? ብሎ የሚጠይቃቸውን እየደበደቡና እያቃጠሉ፣ እየገረፉና እያራቆቱ በዝምታ እንዲገዛ ያደርጉታል፤ አልበቃው ካለም አካሉን ለውሻ ሰጥተው ነፍሱን ወደእግዚአብሔር ይወረውራሉ፤ እግዚአብሔር እየቆጠረ የማይመዘግብ ይመስላቸዋል፤ የጠጠረ ጉልበታቸው ዓይኖቻቸውን አውሮ፣ ኅሊናቸውን አፍኖ እግዚአብሔር በዕዳ እንደሚይዛቸውና በጥጋባቸው ያደሉትን መከራና ስቃይ፣ የወረደውን እንባና ደም ከነወለዱ እንደሚያስከፍላቸው መገንዘብ ያቅታቸዋል።
እግዚአብሔር ፍርዱን እስቲሰጥ ድረስ ሥልጣን፣ ሀብትና ጉልበት ተረክበናል የሚሉት የተለያዩ ስሞችን እየለጠፉ በተዋረድ የለማኞችን ሠራዊት ያደራጃሉ፤ ሕዝብ ሁሉ ከነዚህ የለማኞች ሠራዊት በአንዱ ውስጥ ለመግባት በፉክክር ይተላለቃል፤ ሠራዊቱ ውስጥ በመግባት የሚገኘው ጉርሻ ልጆቻቸውን እንኳን ከረሀብ የማያድን መሆኑን ሳይገነዘቡ መብታቸውን እያስረገጡ የሌሎችን መብት ለመርገጥ መሣሪያ ይሆናሉ፤ እነዚህ እንግዲህ ልመናን በማኅበረሰቡ ውስጥ ተክለው እየኮተኮቱ የሚያስፋፉት ናቸው፤ ልመናን ባህል የሚያደርጉት እነዚህ ናቸው፤ ልመናን ታሪካችን ያደረጉት እነዚህና ከነሱ የቀደሙት ገዢዎቻችን ናቸው።
በእኛ ባህል የራበውን በማብላት ጽድቅ ይገኛል፤ ስለዚህም ለምኖ መብላት ይቻላል፤ ስለዚህም ሰዎች መጽውተው እንዲጸድቁ በግድ ለማኞች ያስፈልጋሉ፤ እንግዲህ ለምነው እየበሉ መኖር ከተቻለና እግዚአብሔርን በመለመን ጽድቅ ከተገኘ፣ የመሬቱንና የሰማዩን ጣጣ በልመና መገላገል ከተቻለ ታዲያ ሥራ ለምን ያስፈልጋል! ለነገሩስ ሥራ በእርግማን የመጣ ነው፤ ስለዚህ የተረገሙት ሲሠሩ ያልተረገሙ የሚመስላቸው ይለምኑ፤ ለሌላው ዓለም ልመና የችግር ምልክት ነው፤ ለአበሻ ግን ልመና የጽድቅ ምልክት ነው፤ የጨዋ ልጅ፣ ማለት በልመና በሰዎች ላይ ሥልጣንን ከአግዚአብሔር አግኝቻለሁ ብሎ የሚያምን፣ አይሠራም፤ ቀን ቢጥለውም የጨዋ ልጅ በእጁ ሠርቶ ከሚበላ ለምኖ ቢበላ ይሻለዋል፤ ሆድ የተፈጥሮ ነው፤ ረሀብም የዕለት ከዕለት የተፈጥሮ ግዳጅ ነው፤ ስለዚህም ለአበሻ የተፈጥሮን ሆድና የተፈጥሮን ረሀብ በልመና መወጣት የተፈጥሮን ሥርዓት መከተል መስሎ ይታየዋል።
ሌላ ቀርቶ ተማሪ ለምኖ ካልበላ ትምህርት አይገባውም፤ ለተማሪ ሲሆን ልመና አይባልም፤ ቀፈፋ ነው፤ አበሻ በልመና ምን ይህል እንደተራቀቀ የሚያመለክተው ለተለያዩ ልመናዎች የተለያዩ ስሞች ማውጣቱ ነው፤ እንደተባለው ተማሪ ሲለምን ቀፈፋ ነው፤ በዘመናዊ ቋንቋ የትምህርት ታክስ ነው፤ ምግብ የሚቀርብበትን ሰዓት እየጠበቀ ከተፍ የሚለው ቀላዋጭ ነው፤  አብዛኛውን ጊዜ ለቀላዋጭ ቀላል ሰበብ የሚሆነው ቀላውጦ የሚያገኘው ወሬ ነው፤ ሌላም የልመና ዓይነት አለ፤ እርጥባን ይባላል፤ — ደርቄአለሁና አርጥቡኝ ማለት ነው! ‹ላሊበላዎች› የሚባሉት ለምነን ካልበላን እንቆመጣለን በማለት ልመናን የኑሮ መሠረት አድርገውታል፤ ሌላም የልመና ዘር አለ፤ ደጅ መጥናት ይባላል፤ ደጅ መጥናት ማለት ብርዱን ችሎና እንቅልፉን አቋርጦ በሌሊት እየተነሡ በመኳንንቱና በመሳፍንቱ፣ በንጉሡ፣ በንጉሠ ነገሥቱ ደጃፍ ላይ አጥር ወይም ዛፍ እየተደገፉ የተፈለገውም ሰው ብቅ ሲል በመሬት ላይ በመነጠፍ እጅ በመንሣት ፊት ለማስወጋት ለመታወቅና ለሹመት ለመታጨት የሚጠቅም የልመና ዘዴ ነው፡፡ በአበሻ አገር ሁሉም ነገር በልመና ነው፤ ምግብ በልመና፣ ትምህርት በልመና፣ መሬት በልመና፣ … በልመና፣ ግብር የሚከፈለው በልመና ነው፤ ሥልጣን የሚገኘው በልመና ነው፤ ንጉሥነትም የሚገኘው በልመና ነው፤ ባጭሩ ኑሮ ማለት ልመና ነው፤ ልመና ማለት ኑሮ ነው ።

Monday, December 16, 2013

Africa’s Wise Lion and Ethiopia’s Restless Cheetahs—Never give up and keep on trying to build your Beloved Ethiopian Community!


December 15, 2013. It is the happiest day of the year for me. I am just outside Washington, D.C. at a town hall meeting to welcome Semayawi (Blue) Party and its young Chairman Yilikal Getnet. I am here to celebrate Ethiopia’s dynamic and striving young people; to honor them and demonstrate my unflagging and unwavering support for their nonviolent struggle against oppression and human rights violations.
It is a special privilege and honor for me to be here today with Yilikal. I feel like I have met the chief spokesperson for Ethiopia’s young people yearning to be free – free from ethnic bigotry and hatred; free from tyranny and repression; free to dream, free to think, free to speak, to write and to listen; free to innovate; free to act and free to be free
Ethiopia’s (and for that matter Africa’s) fate hangs in the balance of two generations. As George Ayittey described it, Africa’s “Cheetah Generation” comprises of the “new and angry generation of young African graduates and professionals, who   are dynamic, intellectually agile, and pragmatic. They understand and stress transparency, accountability, human rights, and good governance.” Africa’s Hippos Generation, “is intellectually astigmatic and stuck in their muddy colonialist pedagogical patch. They lack vision and sit comfortable in their belief that the state can solve all of Africa’s problems. All the state needs is more power and more foreign aid.”
It is a great day today because I, a member of Ethiopia’s Hippo Generation stand together with Yilikal, the leader of the Ethiopia’s Cheetah Generation.
I am the foremost supporter of Ethiopia’s Semayawi (Blue) Party, which is a political party of young people, for young people and by young people. Seventy percent of Ethiopia’s population is under age 35.  It is an injustice for me to call it a “party” because it aspires to much more than the pursuit of political power. I believe Semayawi Party to be a movement. It is a movement of young Ethiopians from apathy to engagement, from indifference to caring; from selfishness to community concern; from division to unity; from discord to harmony and from bickering and fighting to reconciliation.
Semayawi Party chose the color blue to symbolize their ideals of unity, peace and hope in Ethiopia. Just like U.N. blue symbolizes peace and hope for all nations.  Just like European Union blue which symbolizes the efforts of over two dozen states working for a more perfect economic and political union. Like Ethiopian blue symbolizing an Ethiopia united, peaceful and hopeful in the Twenty-first Century.
The Blue Party Movement has only one aim: creating the “Beloved Community” Dr. Martin Luther King spoke about in his efforts to secure human and civil rights for all Americans. He said, “The end of nonviolent social change is reconciliation; the end is redemption; the end is the creation of the Beloved Community. It is this type of spirit and this type of love that can transform opponents into friends.” Creating the Beloved Ethiopian Community at peace with itself is  the reason for the existence of the Semayawi Party Movement.
Creating the Beloved Ethiopian Community will not be easy for Semayawi Party Movement. It requires a lot of preparation and effort. It may be a thankless job but someone has to do it. What can Semayawi Party Movement and Ethiopia’s young people do, think and dream to create their community? I believe Ethiopia’s young and restless Cheetahs could learn much from the teachings of Nelson Mandela, the Wise Lion of Africa. Mandela would tell Ethiopia’s Cheetahs to…
Dare to be great.  Mandela would remind Ethiopia’s youth of their historical destiny to create a Beloved Ethiopian Community. He would dare them to be great. “Sometimes it falls upon a generation to be great. You can be that great generation. Let your greatness blossom.”
Change yourselves first before you change society. He would tell them the old ways of hate and fear must give way to the new path of understanding and reconciliation to create a Beloved Ethiopian Community. They must be prepared to learn.  “One of the things I learned when I was negotiating was that until I changed myself, I could not change others.” They must never hate because “Resentment is like drinking poison and then hoping it will kill your enemies.” Hatred is an acquired characteristic. “No one is born hating another person because of the color of his skin, or his background, or his religion. People must learn to hate, and if they can learn to hate, they can be taught to love, for love comes more naturally to the human heart than its opposite.”
Keep on trying. Mandela would urge Ethiopia’s youth to keep on trying and never, never to give up on the promise of creating a Beloved Ethiopian Community where the ethnic affiliation, language, religion, region are of no more significance than the color of his/her hair. He would tell them to keep on trying until “justice rolls down like waters, and righteousness like an ever-flowing stream” in Ethiopia. He would tell them to keep on trying and never to be afraid to fail, for it is in failure that one finds the seeds of success. “Do not judge me by my successes, judge me by how many times I fell down and got back up again.” Failure is no vice; failing to try is. “The greatest glory in living lies not in never falling, but in rising every time we fall.” He’d tell them not to sit on their laurels but to put their shoulders to the grindstone and keep on keeping on because “After climbing a great hill, one only finds that there are many more hills to climb.”
Come together. Mandela would tell Ethiopia’s youth to come together as a youth force to create a Beloved Ethiopian Community. He would advise them that “No single person can liberate a country [or create a Beloved Community]. You can only liberate a country [and create a Beloved Community] if you act as a collective.”
Be virtuous. Mandela would tell Africa’s youth to strive and be virtuous if they are to succeed in creating a Beloved Ethiopian Community. Virtue is moral excellence. It is about striving to do the right thing and doing the right thing even when no one is looking. “As I have said, the first thing is to be honest with yourself. You can never have an impact on society if you have not changed yourself... Great peacemakers are all people of integrity, of honesty, but humility.”
Be patriotic. Mandela believed in patriotism and he would tell Ethiopia’s youth that they must be patriots to their people and continent. Mandela said, “I have always regarded myself, in the first place, as an African patriot.” African patriots threw out colonial masters. South African patriots overthrew apartheid without bloodshed. Ethiopia’s youth must now close ranks to overthrow poverty, ignorance and tyranny and build their Beloved Ethiopian Community.
Be courageous. He would tell them that courage is the essential ingredient in creating their Beloved Ethiopian Community. “I learned that courage was not the absence of fear, but the triumph over it. The brave man is not he who does not feel afraid, but he who conquers that fear.” 
Dream big. Mandela would tell Ethiopia’s youth to dream big in creating their Beloved Ethiopian Community. The foundation of their community should be peace, unity and hope.   “I dream of an Africa which is in peace with itself.  If there are dreams about a beautiful South Africa, there are also roads that lead to their goal. Two of these roads could be named Goodness and Forgiveness.”
Lead from behind. Mandela would tell Ethiopia’s youth that in building their Beloved Ethiopian Community, they must  become “ like a shepherd who stays behind the flock, letting the most nimble go out ahead, whereupon the others follow, not realizing that all along they are being directed from behind.” He would say, “lead from behind and put others in front, especially when you celebrate victory when nice things occur. You take the front line when there is danger. Then people will appreciate your leadership… Lead from the back — and let others believe they are in front.” He would remind them very strongly that “Quitting is leading too.”
Expect trials and tribulations. He would tell Ethiopia’s young people that in building their Beloved Ethiopian Community, they will face many trials and tribulations. They will be persecuted and prosecuted, humiliated and dehumanized. In the end, they are assured of victory.  “I was called a terrorist yesterday, but when I came out of jail, many people embraced me, including my enemies, and that is what I normally tell other people who say those who are struggling for liberation in their country are terrorists.”
Make peace with your enemy. He would tell them that in creating their Beloved Ethiopian Community, they must reach out, shake hands and embrace their enemy in the cause of peace.  “If you want to make peace with your enemy, you have to work with your enemy. Then he becomes your partner.”
Fight poverty. Mandela would exhort Ethiopia’s youth that they can never create their Beloved Ethiopian Community when poverty threatens the very survival of millions of their compatriots.  He would tell them that they are Ethiopia’s greatest generation and best hope to lift their country out of the bottomless pit of poverty. “Overcoming poverty is not a task of charity, it is an act of justice. Like Slavery and Apartheid, poverty is not natural. It is man-made and it can be overcome and eradicated by the actions of human beings. Sometimes it falls on a generation to be great. YOU can be that great generation. Let your greatness blossom.”
Never compromise on principles. Mandela would urge Ethiopia’s youth not to compromise on principles in creating their Beloved Ethiopian Community.   He would tell them that he struggled all his life against apartheid and discrimination because these evils are the mortal enemies of humanity. “I hate racial discrimination most intensely and all its manifestations. I have fought all my life; I fight now, and will do so until the end of my days…” He did. He would urge them to take a principled and uncompromising stand against hate in all its manifestations: tribalism, identity politics, communalism, ethnic divisiveness, gender oppression, economic exploitation and social discrimination.
Be optimistic and determined. Mandela would tell Ethiopia’s youth to be optimistic in creating their Beloved Ethiopian Community because Ethiopia’s best days are yet to come. “I am fundamentally an optimist. Whether that comes from nature or nurture, I cannot say. Part of being optimistic is keeping one's head pointed toward the sun, one's feet moving forward. There were many dark moments when my faith in humanity was sorely tested, but I would not and could not give myself up to despair. That way lays defeat and death.” Africa’s youth must keep on walking that long walk.  They must be Mandela-strong. “There are few misfortunes in this world that you cannot turn into a personal triumph if you have the iron will and the necessary skill.”
Learn and educate the people.  He would tell them education is the key to creating their Beloved Ethiopian Community. “Education is the most powerful weapon which you can use to change the world. No country can really develop unless its citizens are educated.”
Never be indifferent. He would tell them there can be no neutrality in the face of evil and injustice when building their  Beloved Ethiopian Community. The only thing more evil than evil is indifference to evil. Evil must be resisted in all its forms. If young people keep their minds open, the truth will reveal itself to them. “I had no epiphany, no singular revelation, no moment of truth, but a steady accumulation of a thousand slights, a thousand indignities and a thousand unremembered moments produced in me an anger, a rebelliousness, a desire to fight the system that imprisoned my people. There was no particular day on which I said, Henceforth I will devote myself to the liberation of my people; instead, I simply found myself doing so, and could not do otherwise.”
No cakewalk in creating their Beloved Ethiopian Community. Mandela would tell Ethiopia’s youth to struggle for their Beloved Ethiopian Community. It will not be a cakewalk. It will be long, arduous and dangerous. “There is no easy walk to freedom anywhere, and many of us will have to pass through the valley of the shadow of death again and again before we reach the mountaintop of our desires.”
There are many more hills to climb.  The effort to create a Beloved Ethiopian Community will take Ethiopian youth over hills, valley and mountaintops.  There are dangers that lurk along the way. There will be little time to rest. “I have walked that ‘long road to freedom. I have tried not to falter; I have made missteps along the way. But I have discovered the secret that after climbing a great hill, one only finds that there are many more hills to climb. I have taken a moment here to rest, to steal a view of the glorious vista that surrounds me, to look back on the distance I have come. But I can only rest for a moment, for with freedom come responsibilities, and I dare not linger, for my long walk is not ended.”
Always try to do good, to forgive, to reconcile… Mandela would tell them to do good, forgive and reconcile in creating their Beloved Ethiopian Community. They must try without the promise of success; try in the face of failure, doubt and uncertainty. Try even when tired and just can’t go on. Try when there is no hope. Try again after succeeding. Try when it ‘Mandela tried.
Ask not what Semayawi Party Movement can do for you, ask what you can do for Semayawi Party Movement… (to be continued).

Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.

Sunday, December 15, 2013

በአዲስ አበባ ከ600 በላይ አባዎራዎች ቤታቸውን በ3 ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ ቀጭን ትዕዛዝ ተላለፈ

የኦሮሚያ ክልል ባለስልጣናት ደሃ ገበሬዎችን እያፈናቀሉ ቦታቸውን እየወሰዱ ነው

በአዲስ አበባ ከ600 በላይ አባዎራዎች ቤታቸውን በ3 ቀናት ውስጥ ለቀው እንዲወጡ መታዘዛቸውን ኢሳት ቴሌቭዥን ዘገበ። እንደ ቲቪው ዘገባ ትእዛዙን የሰጠው የቦሌ ክፍለከተማ ሲሆን፣ ነዋሪዎቹ እስከ ማክሰኞ ቤታቸውን ለቀው ካልወጡ ፣ አፍራሽ ግብረሀይል በጉልበት እንደሚያፈርስባቸው አስታውቋል።
“በሶስት ቀናት ውስጥ የት እንሄዳለን?’ ሲሉ የሚጠይቁት ነዋሪዎች ፣በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ የሚታየው የቤት ኪራይ መጨመር አስግቶናል ብለዋል። ሜዳ ላይ እንዃ እንዳንወድቅ ሜዳውም እየታረሰ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ምሬታቸውን ገልጸዋል ሲል ዘግቧል።
በተያያዘ ዜናም ኢሳት በዜና ዘገባው በኦሮሚያ ልዩ ዞን የሚገኙ ባለስልጣናት በስልጣናቸው ደሀ ገበሬዎችን እያፈናቀሉ ቦታዎቻቸውን እየወሰዱባቸው ነው ሲል ዘገበ። ነዋሪዎችን ጠቅሶ እንደዘገበው አርሶአደሮች በጉልበት መሬታቸውን እየተቀሙ ለበለጠ ድህነት እየተጋለጡ መሆኑን አስታውቋል። ከተቀሙት አርሶ አደሮች መካከል በሰበታ ነዋሪ ከሆኑት አንዱ ሲናገሩ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የሆኑት የአቶ ደምሴ ቡላ ባለቤት መሬታቸውን በጉልበት እንደነጠቁዋቸውና ክስ ሲመሰርቱም እንዳሳሰሩዋቸው ተናግረዋል ያለው ኢሳት በአዲስ አበባ በተለያዩ አካባቢዎች ቤት ሰርተው ይኖሩ ነበሩ ሰዎች ቤቶቻቸው ከፈረሱባቸው በሁዋላ ለከፍተኛ ችግር መዳረጋቸው ይታወቃል ሲል የዜና ዘገባውን አጠቃሏል።
Ze-Habesha

Thursday, December 12, 2013

Ethiopian-Israeli lawmaker’s rejection as blood donor has Knesset seeing red

December 11, 2013

JERUSALEM (JTA) — Israeli lawmakers called for an examination of Magen David Adom blood donation policies after an Ethiopia-born Knesset member was rejected as a donor.
Pnina Tamano-Shata of the Yesh Atid party tried to donate during a special blood drive Wednesday at the Knesset but was told she could not because she had “the special kind of Jewish-Ethiopian blood,” according to Ynet, which first broke the story.
Tamano-Shata was told subsequently that she could donate but the blood would be frozen and never used.
“I am good enough to serve the state and in the Knesset,” Tamano-Shata told Ynet. “But for some reason to give blood I am not good enough. This is insulting.”
The Knesset’s Labor, Welfare and Health Committee will meet in emergency session on Monday to discuss the issue.
Tamano-Shata has lived in Israel since she was 3 years old and served in the Israel Defense Forces. As a youth she protested the MDA practice of discarding Ethiopian blood donations, according to Ynet.
Eilat Shinar, MDA’s director of blood services, told Ynet that “the regulations of the Ministry of Health do not allow the use of a blood infusion from someone who was born or lived for more than a year in an HIV-prevalent country since 1977, including countries in Africa, Southeast Asia and the Caribbean islands.”
In the wake of Wednesday’s incident, Knesset Speaker Yuli Edelstein banned further MDA blood drives at the parliament.
Israeli Prime Minister Benjamin Netanyahu spoke with Tamano-Shata and said he would call for an investigation into the Health Ministry directives.
“There can be no differentiation between one blood and the other in the State of Israel,” Israeli President Shimon Peres told Ynet.
Health Minister Yael German told Ynet, “I find it absurd that in Israel of 2013, people of Ethiopian descent that came to Israel over 25 years ago can still not donate blood.”

Read more: http://www.jta.org/2013/

Saudi investors leave Ethiopia

 Saudi agricultural investor has warned about the failure of Saudi agricultural investments in Ethiopia and the liquidation of businesses due to the conditions set by the [Saudi] Agricultural Development Fund (ADF) to support and lend to investors in Ethiopia.

Summary⎙ Print Following a recent crisis between Riyadh and Addis Ababa regarding the former’s crackdown on undocumented Ethiopian workers, many Saudi investors are pulling out of Ethiopia.
Author Saad al-AsmariPosted December 9, 2013
Translator(s)Sahar Ghoussoub
This is not to mention the negative impact of such conditions on the process of correcting the situation of foreign workers in Saudi Arabia, including many Ethiopians. He revealed that some Saudi investors in Ethiopia have begun to sell their investments due to the impossible conditions set by the ADF for loans, in addition to the lack of facilities to export their produce to Saudi Arabia.
The head of the Saudi Agriculture Investors Association in Ethiopia, Mohammed bin Abdul Rahman Al Shahri, told Al-Hayat that Saudi investors in Ethiopia have filed complaints to the Saudi king about the ADF conditions, which are in direct conflict with King Abdullah's Initiative for Agricultural Investment Abroad.
He also said that there are more than 400 Saudi businessmen in Ethiopia investing in the cultivation of a variety of crops, namely wheat, rice and barley. He added that the association was established to introduce investors … and show them the best places for agriculture, where water is abundant. The association also provides translation services, investment management and communicates with the competent authorities in Ethiopia. When it was first established, the association had 10 members, whose number increased to reach 60 agricultural investors.
Shahri also said that Saudi investors in Ethiopia began work in 2008, following the king’s Initiative for Agricultural Investment Abroad. The size of Saudi investments in the agricultural sector in Ethiopia is currently estimated at 13 billion riyals [$3.47 billion].
Moreover, he stated that the investment environment inside Ethiopia differs from one place to another, as some areas are very weak in terms of infrastructure. In certain places, investors contributed to building roads, transportation means and bridges for farmers, since the country is riddled with rivers. He confirmed that investing in Ethiopia helped the Ethiopian people, as it created job opportunities. Ethiopian workers in some small farms number more than 1,500 for a season. Ethiopians have also received training to use modern equipment, machinery and techniques relating to the agricultural sector.
He confirmed that Saudi Arabia is one of the largest investors in Ethiopia, especially in terms of the number of workers. He said that Saudis face competition from Pakistan, India and China.
Shahri stressed that the ADF has not supported Saudi projects from the beginning according to the king’s initiative. “We are still waiting for support, as per the mechanism set forth in the initiative. However, two weeks ago we were surprised by the ADF conditions, which are impossible to meet on the part of large agricultural companies, let alone small investors,” he said. He pointed out that investors have sought over the past few years to move the initiative from the Commerce Ministry to the Agriculture Ministry.
“The ADF commissioned a local consultancy office to study the support provided for agricultural investors abroad, which unfortunately resulted in these conditions,” he said. He added that the ADF conditions cannot be met by states, as the fund requested investors to provide guarantees of the political security in the country where they invest. “How can this be done?” he asked.
He said that investors were looking forward to ADF support during the meeting that was held in Riyadh between overseas investors and ADF representatives. “Unfortunately, the ADF informed us of its impossible conditions, which it made without consulting any of the investors. This violates the foundations of the initiative, leading to its failure,” he said.
He revealed that a number of Saudi companies investing in Ethiopia have begun to sell and liquidate their farms and said, “A number of Saudi investors asserted that they were intending to sell their investments especially since they had waited more than five years without receiving any support or achieving the terms of King Abdullah’s Initiative for Agricultural Investment Abroad.”
Shahri continued, “Adjusting the situation of the Ethiopian labor force in Saudi Arabia has doubled the despair of many investors, fearing for their investments in Ethiopia. We, as investors, were surprised with the adjustment process. Many Ethiopians in Saudi Arabia were deported.”
“We should admit that mistakes have been committed by both sides. The illegal entrance of Ethiopians is unacceptable. In addition, the Ministry of Labor has dealt with them without knowing their exact number and the way to deport them,” said Shahri, affirming that “what is happening with Ethiopians in Saudi Arabia will affect our investments in their country on the popular level.”
In regard to the stance of the Ethiopian government toward Saudi projects, Shahri said, “The government of Addis Ababa has not announced anything. It preserves Saudi investors, and we are following up the situation from Saudi Arabia. Many investors preferred to stay in Saudi Arabia until the dust settles there, even though it is the harvest season.”
Shahri called on the governments of both countries to settle the issue as soon as possible, especially with opposition tabloids in Ethiopia taking advantage of the situation. He noted that investors are not facing particular problems since the Ethiopian government is keen to protect Saudi investors as well as investments.


Read more: http://www.al-monitor.com/pulse/business/2013/12/saudi-investors-ethiopia-crisis.html##ixzz2nIZrxT6J

Wednesday, December 11, 2013

በብሔር ፖለቲካ ሥር “የተቀበረው ፈንጂ”!


የብሔር ጥያቄ በኢትዮጵያ ምላሽ እንዳገኘ የሚያስተጋባው ኢህአዴግ “የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች” በዓልን ማክበር ከጀመረ ስምንት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በአንፃሩ “ተመልሷል” የተባለው ጥያቄ እንደተቀበረ ፈንጂ በየጊዜው በየቦታው እየፈነዳ በህይወት፣ በንብረትና በኢትዮጵያዊነት ላይ አደጋ ማድረሱን ዳዊት ሰለሞን ሁነቶችን በመጥቀስ ይሞግታል፡፡
ከአስርት አመታት በፊት
የኢትዮጵያ ተማሪዎች በለውጥ አብዮት ናፍቆት እየተናጡ ነው፡፡ እዚህም እዚያም በተፈጠሩ ቡድኖች የማርክሲስት-ሌኒንስት ፍልስፍናን የሚሰብኩ የርዕዮተ ዓለም ጽሁፎች ይነበባሉ፡፡ ተማሪው ይከራከራል፣ የሌኒኒዝም ፍልስፍና ቀለም ቀለም መሽተት ለጀመረው የ1960ዎቹ ትውልድ ልብ የቀረበ ሆኗል፡፡ ፍልስፍናውን በአገራቸው የፖለቲካ ግለት ለመተርጐም የቋመጡት ወጣቶች በሁለት ጠርዝ ተሰልፈው በኢትዮጵያ ያለው “የመደብ ወይስ የብሔር ጭቆና ነው” በሚል በጠረጴዛ ዙሪያ ይፋለማሉ፡፡
የብሔር ጭቆና በአገሪቱ መስፈኑን ለማሳመን ሽንጣቸውን ገትረው ይከራከሩ ከነበሩ ተማሪዎች መካከል የብዙዎችን ቀልብ ለመስረቅ የበቃው ዋለልኝ መኮንን በተማሪዎች መጽሔት “On the Question of Nationalities in Ethiopia” የሚል ጽሑፉን ማስነበብ ጀመረ፡፡ ዋለልኝ በጽሑፉ ኢትዮጵያ አንድ አገር ሳትሆን ብዛት ያላቸው ብሔሮች በአማራ የበላይነት ተጨፍልቀው የሚኖሩበት መሆኗን ሞገተ፡፡ የዋለልኝን መከራከሪያ የተቀበሉ ተማሪዎች የብሔር ጥያቄን ዋነኛ መፈክራቸው አድርገው አረፉት፡፡ በአገሪቱ የሰፈነው ጭቆና የመደብ መሆኑን በመግለጽ “አንዱን ብሔር ጨቋኝና ሌላውን ተጨቋኝ” በማድረግ የተነሱትን እነ ዋለልኝን የተቃወሙ ተማሪዎች የብሔር ጭቆናን በሚያስተጋቡ ተማሪዎች “የነፍጠኛ ልጆች” የሚል ተቀጥላ ተበጀላቸው፡፡
ዋለልኝ ከማርክሲስት – ሌኒኒስት ፍልስፍና በቀጥታ የገለበጠባቸውን ቃላቶች በመጠቀም ኢትዮጵያን “የብሔሮች እስር ቤት” በማለት ሰየማት፡፡ በዋለልኝ እንደተዋወቀ የተነገረለትን የተጨቆነ ብሔርን ነፃ የማውጣት ፍልስፍና የትግራይ ተማሪዎች መሬት ላይ ለማዋል በማቀድ የነጻ አውጪነት ቡራኬን ተቀብለው ደደቢት በረሃ ገቡ፡፡ ወጣቶቹ ትግላቸውን በማስመልከት በእጅ ጽሑፍ ባሰፈሩት የመጀመሪያ ማኒፌስቷቸው ትግራዋይ በአማራ ጨቋኝ ብሔር ሲጨቆን መቆየቱን በመግለጽ ጨቋኙን (አማራን) ብሄር በጠብ መንጃ ትግል በመፋለም ትግራይን ነፃ ለማውጣት መነሣታቸውን አወጁ፡፡ በለስ የቀናቸው የትግራይ ነፃ አውጪዎች መላዋን ኢትዮጵያን በመዳፋቸው ስር ካስገቡ በኋላ በ1987 በጸደቀው ህገ መንግሥት የጆሴፍ ስታሊንን የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች አተረጓጐም ሳይጨምሩና ሳይቀንሱ እንዲሰፍር በማድረግ የስታሊን ደቀ መዛሙርት መሆናቸውን በተግባር አሳዩ፡፡
የአገሪቱ የመንግሥት አወቃቀርም ብሔር ተኮር ፌዴራሊዝም እንዲሆን ተፈረደበት፡፡ ከብዙ አስርት አመታት በኋላ በዋለልኝ መኮንን “የብሄሮች እስር ቤት” ተብላ ከተጠራችው ኢትዮጰያ የተጨቆኑ ብሄሮችን ነፃ ለማውጣት ብሶት አርግዞት እንደወለደው የነገረን ገዥው ፓርቲ ራሱን በነጻ አውጪዎች ሰረገላ ካስቀመጠ 22 ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ የነገው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በዓልም በገዥው ፓርቲ እምነት ጥያቄው ምላሽ ለማግኘቱ አይነተኛ ማሳያ ነው፡፡ ለፓለቲካ ፍጆታ እየዋለ ከሚገኘው ህዳር 29 በስተጀርባ መሬት የረገጡ እውነታዎችን ለመፈተሽ የተነሱ ሰዎች ከ73 የሚልቁ ብሄር ተኮር የፖለቲካ ድርጅቶችን ያገኛሉ፡፡ የእነዚህ ፓርቲዎች ዋነኛ የትግል ማዕቀፍ “ጥያቄው” አለመመለሱን የሚያሳይ ነው፡፡ በአገሪቱ ከመቼውም ግዜ በላይ መንግስትን በትጥቅ ትግል ለማንበርከክ ዱር ቤቴ ያሉ “ብሔር ተኮር” ድርጅቶች ስለመኖራቸውም እየተደመጠ ነው፡፡
በመንግስት ዩኒቨርስቲዎች ጭምር ዘውጌ ተኮር ግጭቶች በስፋትና በብዛት እየተደመጡ ነው፡፡ “በኢትዮጵያዊነት” ጥላ ተሰባስበው የትውልድ መንደራቸውን በመልቀቅ በሌሎች ክልሎች ሀብትና ንብረት ያፈሩ ኢትዮጵያዊያን በገዛ አገራቸው እንደ ባይተዋር ተቆጥረው “እየተገደሉ ነው፡፡ በአሩሲ፣ በአርባጉጉ፣ በበደኖ፣ በአፋር፣ በትግራይ፣ በወለጋ፣ በአሰበ ተፈሪ፣ በጋምቤላ፣ ኦጋዴን፣ ጉራፈርዳና በቦረና “ከክልላችን ውጡ” የተባሉ የሌላ ክልል ተወላጆች ተፈናቅለዋል፣ ንብረታቸውን ተዘርፈዋል፣ ከእነ ህይወታቸው ጉድጓድ ውስጥ ተወርውረው ሴቶቻቸው ተደፍረዋል፡፡
በዘመነ ደርግና ከዚያ ቀደም በነበሩ አስተዳደሮች ግጭቶች የሚነሱባቸውና የሰው ህይወት ለከፋ ጉዳት የሚጋለጥባቸው አጋጣሚዎች የነበሩ መሆናቸውን መካድ ባይቻልም እነዚህ ግጭቶች ግን ይነሱ የነበሩት በግጦሽ መሬት ፍለጋ እንደነበር መዘንጋት አይገባም፡፡ በአገሪቱ የጐሳ ፖለቲካ አየሩን ከተቆጣጠረበት ከ22 ዓመታት ወዲህ ግን የግጭቶች ይዘትና መንስኤ ወደ አንድ ጫፍ በማዘንበል ላይ ይገኛል፡፡ “ክልላችንን ለቅቃችሁ ውጡ” የሚለው ድምፅ በሁሉ ልብ ማስተጋባት ሲጀምር “በህዝብ መካከል አለመተማመንን በመዝራት በመጨረሻ የሚያሳጭደው ውጤት አገርን ለመበታተን ይዳርጋል፡፡ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል የሚከበረውም “እኛና እነርሱ” በሚል መንፈስ መሆኑም የተቀበረው ፈንጂ ሰዓቱን እየሞላ እንዲሄድ ከማድረግ ውጪ የሚፈይደው ነገር ስለመኖሩ ብዙዎች ይጠራጠራሉ፡፡
ሁሉም የራሱን መንደር እየፈለገ ወደቀረበው እንዲሄድ የሚያደርግ መድረክ መፈጠሩን የሚተቹት ዶክተር ዘውዱ ውብእንግዳ “የፌደራሊዝም ታሪካዊ አመጣጥ” በሚለው መጽሐፋቸው ትዝብታቸውን እንዲህ ያሰፍራሉ፡፡ “በደርግ ዘመን ቀበሌዎች ስብሰባ ህዝቡን ሲጠሩ በ … ቀበሌ የምትገኙ … አዳራሽ ስብሰባ ስላለ እንዳትቀሩ ይሉ ነበር፡፡ አሁን ግን … ብሔር ተወላጅ የሆናችሁ … አዳራሽ እንድትገኙ ማለት ተጀምሯል፡፡ በፊት በአንድ ቀበሌ መኖር የአብሮነት መለኪያ ተርጐ ይወሰድ ነበር፡፡ አሁን ግን በአንድ ቀበሌ መኖር ብቻ በቂ ሳይሆን የብሔር ማንነት እንደመታወቂያ እየተወሰደ ነው” ይላሉ፡፡ ልዩነቶቻችን ጐልተው እንዲታዩ የሚደረጉባቸው መድረኮች በመንግሥት አታሞ እየተጐሰመላቸው አጀንዳ ሲሆኑ ከማየት የበለጠ ህመም የሚፈጥር ነገር የለም፡፡
በዓሉ የሚከበርባቸው ሥነ ሥርዓቶች ለኢህአዴግ ቱባ ባለስልጣናት አትሮንስ በመሆን ከማገልገል በዘለለ የብሔር ፖለቲካው፣ ፌዴራሊዝሙና የክልል መንግሥታት ነጻነት ለውይይት የሚቀርብባቸው መድረኮች አለመዘጋጀታቸውና እስካሁን ብሔርን/ዘውጌን ተገን በማድረግ በተፈጠሩ ቀውሶች ዙሪያ ውይይት የሚደረጉባቸው መንገዶች አለመፈጠሩ በእኔ እምነት በዓሉን “ከፈንጠዝያ” የዘለለ አያደርገውም፡፡ የአማራው ባህል ለትግሬው፣ የጉራጌው ለኦሮሞው፣ የከምባታው ልጅ ለስልጤው እየተሰጠች ያደግንባት አገር፣ አፋሩ ለሃድያው ዘብ የሚቆምባት ምድር ያፈራችን ሰዎች ለአክሱም ሀውልት ጋምቤላው የሚጨነቅባት የቅኖች ምድር ኢትዮጵያ በብሔር ፖለቲካ በናወዙ ጥቂት ቡድኖች ትልቁን ምስል ጠብቃ እንድትኖር እነዚህ መድረኮች “የእኛና የእነርሱ” የሚሉ ስሜቶች ስር ሳይሰዱ የሚቀርቡባቸው ሊሆኑ ይገባል፡፡ ያን ጊዜም “የተቀበረው ፈንጂ” ይመክናል፡፡
የብሔር ፖለቲካ መዘዝ
በአገሪቱ ከ84 የሚልቁ ብሔረሰቦች እንዳሉ ከመነገሩ ባሻገር የትኛው የማኀበረሰብ ክፍል ብሔር፣ የትኛው ብሔረሰብ ወይም ሕዝቦች የሚሰኙት የትኞቹ እንደሆኑ የሚታወቅ ነገር የለም፡፡ በአንዳንድ አደባባዮች የጆሴፍ ስታሊንንና የዋለልኝ መኮንን ንግግሮች እንደወረደ በመደስኮር “አንደበተ ርትዕ” ተብለው የነበሩት አቶ መለስ ዜናዊ እንኳን እነዚህን የማኀበረሰብ ክፍሎች ሳይተነትኑ አልፈዋል፡፡ ከስምንት ዓመት ወዲህ መንግሥት የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል በተለየዩ ሥነ ሥርቶች እንዲከበር እያደረገ ነው፡፡
በዚህ ቀን ከተለያዩ የማኀበረሰብ ክፍሎች የመጡ ሰዎች በመሰባሰብ እለቱን ይዘክራሉ፡፡ በዚህ ቀን እንኳን የትኛው ብሔር፣ የትኛው ብሔረሰብ፣ የትኞቹ ደግሞ ህዝቦች መሆናቸው አይታወቅም፡፡ ነገር ግን ፍቺ ባልተገኘበት ሁኔታ በዓሉ ይከበራል፡፡ ሌላው አስገራሚ ነገር በህገ መንግሥቱ “ሕዝቦች” ተብለው የተጠቀሱ ክፍሎች ምንም አይነት መገለጫ የሌላቸው መሆኑ ነው፡፡ ለምሣሌ ህገ መንግሥቱ ስለመሬት የሚለውን እንውሰድ፡፡ መሬት የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ስለመሆኑ ተጠቅሷል፡፡ በዚህ መነሻነትም ክልሎች በቋንቋ መነሻነት የየራሣቸውን ወሰን እንዲካለሉ ተደርገዋል፡፡ ህዝቦችስ? ነገሩን ትንሽ ለጠጥ በማድረግ እንውሰደው፡፡
በጉራፈርዳ ሰፍረው የነበሩ አማሮች “እንደ ህገወጥ ሰፋሪ ታይተው በክልሉ መንግሥት ውሣኔ ለአመታት ይዘውት የቆዩትን መሬት ጥለው እንዲሰደዱ ተደርገዋል፡፡ መሬቱን እንዲለቅቁ የተደረጉት “የክልሉ ተወላጅ” ባለመሆናቸው ብቻ ነው፡፡ እነዚህ ወገኖች የክልሉ ተወላጅ ባይሆኑም ሕዝብ በመሆናቸው እንደ ህገ መንግሥቱ የመሬት ባለይዞታነት መብታቸው ሊከበርላቸው ይገባ ነበር፡፡ የፌዴራሊዝሙ ተሳክሮት ዶክተር ዘውዱ በመጽሐፋቸው ለፌዴራል መንግሥት ምስረታ መንስኤ የሚሆን መሠረታዊ ነጥብ “ሁለት ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ መንግስታት ወይም የየራሣቸውን መንግሥታዊ አስተዳደር ያካበቱ ሕዝቦች በፈቃደኝነት ላይ ተመስርተው የሚያቋቁሙት ሦስተኛ መንግሥት ነው፡፡ ስለሆነም ፌዴራላዊ መንግሥት ከትንሹ ቁጥር ሳንነሳ የሦስት መንግሥት ጥምር ነው” ይላሉ፡፡ በዘውዱ ገለፃ ፌዴራሊዝምን በማስተዋወቅ የመጀመሪያዋ ተጠቃሽ አገር ለመሆን የበቃችው ለ100 ዓመታት ያህል በእንግሊዝ ቅኝ ተገዝታ የነበረችው አሜሪካ ናት፡፡
ቅኝ ገዢዋ እንግሊዝ ሀገሪቱን በ13 የቅኝ ግዛት አስተዳደሮች በመከፋፈል ስታስተዳድር ቆይታለች፡፡ አሜሪካኖች ራሣቸውን ነፃ ካወጡ በኋላ ተከፋፍለው የነበሩት ክልሎች በፌዴራሊዝም አማካኝነት መልሰው አንድነታቸውን አግኝተዋል፡፡ ሌሎች በቅኝ ግዛት ስር የነበሩና የተለያዩ አስተዳደሮችም የአሜሪካውን ፌዴራሊዝም በአርአያነት በመከተል የተበታተኑት አንድ መሆን ችለዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ የመንግሥት አወቃቀር ግን የጐሳ በመሆኑ በአለም ከሚታወቀው የፌዴራሊዝም አመሰራረት ጽንሰ ሀሣብ ያፈነገጠ ነው፡፡
በህገ መንግሥቱ ድንጋጌ መሠረት የክልል መንግሥት ለማቋቋም መመዘኛ ሆኖ የቀረበው ብሔር፣ ብሔረሰብና ሕዝቦች በሚል መነሻነት ነው፡፡ አስቀድሜ ለመግለጽ እንደሞከርኩት በአገሪቱ ውስጥ ከ84 የሚልቁ ብሔረሰቦች ይገኛሉ፡፡ ነገር ግን ክልል እንዲመሰረቱ እውቅና የተሰጣቸው ዘጠኙ ብቻ ናቸው፡፡ ቀሪዎቹስ? ለምን ክልል የመመስረት መብትን ተነፈጉ?
በህገ መንግሥቱ በዘጠነኛ ክልልነት የተቀመጠው “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል” ተብሎ እንዲቀመጥ ተደርጓል፡፡ የፌዴራሉ መንግሥት ክልሎች የተመሠረቱት ቋንቋን ማዕከል ባደረገ መልኩ ቢሆንም ይህ ወደ ደቡብ ሲያመራጂኦግራፊያዊእንደሆነ የተፈለገበት መንገድ ለማንም ግልጽ አይደለም፡፡ በደቡብ ክልል ከ46 የሚልቁ ብሔረሰቦች ይገኛሉ፡፡ እነዚህ ብሔረሰቦች በሌሎች ክልሎች የሚገኙ ብሔረሰቦች የራሣቸውን ክልልና መንግሥት የሚመሰርቱበትን መብት ሲጐናጸፉ በደቡብ ያሉት ግን ይህንን መብት ተነፍገዋል፡፡
የፌዴራሊዝሙ አወቃቀር በቋንቋ በአንድ ቦታ ሲሰራ በሌላ ቦታ በጂኦግራፊ መሆኑም የአወቃቀሩን ተሳክሮት ወለል አድርጐ ያሳያል፡፡ በጎሳ ላይ የተንጠለጠለ የመንግሥት አወቃቀር በሩዋንዳ፣ ሶማሊያ፣ ኮሶቮና ሩሲያን በመሳሰሉ አገራት የፈጠረውን ሰብአዊ ቀውስ የተመለከቱ ሰዎች የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ መንግሥት የአወቃቀር ተሳክሮት በአገሪቱ ላይ በጊዜ የማይተነብይ ምስቅልል ሊፈጥር እንደሚችል ይጠቁማሉ፡፡ (ዳዊት ሰለሞን)

The man who taught Mandela to be a soldier | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider

The man who taught Mandela to be a soldier | Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider

Monday, December 9, 2013

ተከብሮ ያላስከበረ ሕገ-መንግስት ....


(ይድነቃቸው ከበደ)
void


ህዳር 29 ቀን 1987 ዓ.ም ሕገ-መንግስቱ የፀደቀበት ቀን ነው፡፡ ይህንንም ተከትሎ በመንግስት አሳሳቢነት እልፍ ሲልም አስገዳጅነት ህዳር 29 በየዓመቱ ከተለያዩ ጎሳ የተወጣጡ ሰዎች ተሰባስበው በመንግሰት ሹማምንቶች ፊት በአደባባይ ከበሮ የሚደለቅበት ቀን ነው፡፡ ይሁን እንጂ የአብዛኛው ኢትዮጵያዊያን መልካም ፍቃድና ተሳትፎ ባልታየበት የፀደቀው ህገ መንግስት በብዙሃን ዘንድ ተቀባይነቱ ጥያቄ ውስጥ የገባ ነው፡፡ በዚህም መሠረት ከቃሉ አጠቃቀም ጀምሮ እስከ አከባበሩ ክብረ በዓል አብዛኛዉ ሰው እኔንም ጨምሮ ግድ አይሰጠንም፡፡
‹‹ይህ ህገ-መንግስቱን የመነዳ ተግባር ነው!!!›› ከገዢው መንግስት ተደጋግሞ የሚሰማ ለመፈረጅ ወይም ለመከሰስ የሚጠቀሙበት ቃል ነው፡፡ አንድ ወዳጄ እንዲህ አለኝ ‹‹ይህ ህገ መንግሰት ዝም ብሎ የተደረደረ ብሎኬት ነው እንዴ የሚናደው?›› በማለት ሲተች ሰምቸዋለው፡፡ በመናድ እና ደግፎ በማቆየት ላይ የተመሠረተሁን  ህገ መንግስት እጅግ በጣም ብዙ ነገር ተብሎለታል፡፡
እየተንገዳገደ ያለው ህገ መንግስት ከአፀዳደቁ ጀምሮ የሚቀሩት ድንጋጌዎች መኖራቸው ለማንም ግልፅነው፡፡ ቢሆንም ፀድቆ በተግባር ላይ የሚገኘው ህገ መንግስት ዋጋ እንዳይኖረው እያደረገ ያለው የገዢው መንግስት አካሄድና ተግባር መሆኑ በአጭሩ ለማሳየት እሞክራለው፡፡
1ኛ. መንግስት በሃይማኖት ጉዳይ ጣልቃ አይገባም፤ ሃይማኖትም በመንግስት ጣልቃ አይገባም የሚለው በሕገ መንግስት አንቀጽ 11 ንዕሱ አንቀፅ 3 ተደንግጎ የሚገኝ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ገዢው መንግስት በሃይማኖት ላይ ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት እየፈፀመ ይገኛል፤ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆነው በእስልምና አይማኖታ እየተፈፀመ ያለው በደል ነው፡፡ በደሉ በይፋ የወጣ ሲሆን በተለይ ለእምነታችን እንቢኝ ያሉ ለሞት፣ ለእስርና ለእንግልት ተዳርገው ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪ በኦርቶዶክስ እምነት ውስጥም ጣልቃ ገብነቱ እንደተጠበቀ ነው፡፡ ገዳማትና አድባራት በልማት ስም ፈርሰዋል የተቀሩት ቦታቸው ተጎምዶ ተወስዶል በዚህም ምክንያት የሀይማኖት አባቶችና ጥቂት የማይባሉ የእምነቱ ተከታዮች ለእስርና ለእንግልት ተዳርገዋል፡፡
ከምንም በላይ ደግሞ በሁሉም በተለይ በኦርቶዶክስና በእስልምና የሀይማኖቱ መሪዎች (አባቶች) ሹመታቸው ከሚያመልኩት አምላክ እና ከምዕመናኖ የመነጨ ሳይሆን በመንግስት ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት የተፈፀመ ነው፡፡
2ኛ. የመንግስት አሠራር ለሕዝብ ግልፅ በሆነ መንገድ መከናወን አለበት፡፡ በሕገ መንግስት አንቀጽ 12 ንዕሱ አንቀፅ 1 ተደንግጎ የሚገኝ ነው፡፡ ቢሆንም ከታችኛው የስልጣን እርከን ከሆነው ከቀበሌ ጀምሮ እስከላይኛው የመንግስት ባለስልጣናት አማከኝነት የሚከናወኑ የመንግስት አሰራሮች ግልፅነት እጅግ በጣም ጠባብ ነው፡፡ በመሆኑም ህብረተሰብ በአገሩ ጉዳይ ቀጥተኛ ተሳታፊ በመሆን በመንገስት አሠራር ላይ የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ አልተደረገም፡፡
በዚህም ምክንያት የመንግስት አሠራር ለሙሱና የተጋለጠ ነው፤ሙሱና በአሁን ወቅት በአገራችን ህጋዊ እስከመሆን ደርሷል፡፡ በመሆኑም ማናኛውም የመንግስት ኃላፊ ኃላፊነቱን ወይም ስልጣኑን መሠረት አድርጎ ሲበድል እንጂ ለበደሉ ተጠያቂ ሲሆን አልታየም፡፡ስለዚህም የመንግስት አሠራር በየትኛውም ደረጃ ለህዝብ ግልፅ አይደለም ይህ ደግሞ የህገመንግስቱ ድንጋጌ ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው፡፡
3ኛ. ማንኛውም ሰው ሰብዓዊ በመሆኑ የማይደፈርና የማይገሰስ በሕይወት የመኖር፣የአካል ደህንነትና የነፃነት መብት አለው፡፡ ተብሎ በህገመንግስቱ አንቀፅ 14 ተፅፎ ይገኛል፡፡ ነገር ግን የሰው ደህንነትን ለመጠበቅ የተቋቋመው የደህንነት መስሪያ ቤት በየደኑና በየጫካው የስንቱን ሰው ህይወት እንዳጠፋና የአካል ጉዳት እንዳደረስ የሚያውቀው ያውቀዋል፡፡ በተጨማሪ ይህ የነፃነት መብት ገዢው መንግስት በችሮታ ወይም በፍቃዱ የሰጠን እንጂ ሰው በመሆናችን ያገኘነው መብት እንዳልሆነ በሚያሳብቅ መልኩ በሕይወት የመኖር፣ የአካል ደህንነትና የነፃነት መብት በገዢው መንግስት መልካም ፍቃድ ላይ የተመሠረተ እስከሚመስል ደረስ ተደርሷል፡፡
4ኛ. ማንኛውም ሰው ጭካኔ ከተሞላበት፣ ኢሰብዓዊ ከሆነ ወይም ክብሩን ከሚያዋርድ አያያዝ ወይም ቅጣት የመጠበቅ መብት አለው፡፡የሚለው በህገመንግስቱ አንቀፅ 18 ላይ ይገኛል፤ ይህ የህገመንግስት ድንጋጌ መሸራረፍ ሳይሆን መገርሰስ የሚጀምረው በህገመንግስቱ በተቋቋመው በህግ አስፈጻሚው አካል ነው፡፡
በመሆኑም ክብርን ለማወረድና ጭካኔን ለማሳየት የሰለጠኑ አሰቃዮችና ማሰቃያ ቦታዎች መኖራቸው የአደባባይ ሚስጥር ነው፡፡ ነገሩን ለማነፃፀር እንዲረዳ  ፖለቲከኛ ወይም በህግ ጥላ ስር ያለ ሰውን ይቅርና ስታዲዮም እግር ኳስ ለመመልከት ወራፋ የሚጠብቅ በወረፋ ምክንያት ለተነሳ አለመግባባት ፖሊስ እንዴት አድርጎ እንደሚቀጠቅጥ ዱላውን የቀመሰ ያውቃል፡፡
5ኛ. በጥበቃ ሥር ያሉና በፍርድ የታሰሩ ሰዎች ሰብዓዊ ክብራቸውን በሚጠብቅ መልኩ የመያዝ እና ከሰዎች ወይም ከጠያቂዎቻቸው የመገናኘት መብት አላቸው፡፡ በማለት በህገመንግስቱ አንቀፅ 21/1እና2 ተፅፎ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ ነፃ ጋዜጠኞች እና የፖለቲካ እስረኞች አያያዛቸው ክብርን ከመንካት አልፎ በህይወታቸው ላይ አደጋ የሚያስከትል ነው፡፡ በተጨማሪ ከቤተሰብ፣ ከወዳጅ መጠየቅ የማይሞከር ነገር ነው፤ የመጠየቅ እድል ያላቸው እስረኞች እድላቸው በቅድመ ሁኔታ ላይ የተመሠረተ ነው፡፡
6ኛ. ማንኛውም ሰው ያለማንም ጣልቃ ገብነት የአመለካከት እና ሐሳብን በነፃ የመያዝና በማንኛውም የማሰራጫ ዘዴ የመግለፅ ነፃነት አለው፡፡የሚለው በህገመንግስቱ አንቀፅ 29 ተፅፎ ይገኛል፡፡ በእርግጥ ይህ መብት ገደብ ሊጣልበት እንደሚችል በህገ መንግስቱ ላይ ተገልፆ የተቀመጠ ሲሆን ገደብ ግን መሠረታዊ የሆነውን መረጃን የመስጠት እና የማግኘት እንዲሁም አስተሳሰብ ላይ ወይም አመለካከት ላይ ውጤት እንደማይኖረው በህገመንግስቱ ተገልፆ ይገኛል፡፡
ይሁን እንጂ አሳብን በነፃ ማሰብና ማንሸራሸር በአገራችን ወቅታዊ ሁኔታ እጅግ አዳጋች ነው፡፡ ነፃ አሳብ የሚንሸራሸርባቸው ነፃ ጋዜጦችና መፅሔቶች ምን ያህል አሉ? እርግጥ ነው ገብያውኑ መሰረት ያደረጉ መዝናኛ ላይ ያተኮሩ መፅሔትና ጋዜጣ ለቁጥር በዝተው ይሆናል፡፡ ግን ሁሉ ነገር በአገር ነው የሚያምረው! ታዲያ ስለ አገር በነፃ አሳብ የሚንሸራሸርበት መፅሔትና ጋዜጣ ምን ያኸል ነው? ጋዜጠኞችን በማሰቃየት፣በማሰር እና እንዲሰደዱ በማደረግ ኢትዮጵያ በዓለም ላይ መጥፎ ሪከረድ አስመዝግባለች፡፡ መንግስትን ተችቶ የፃፈና ፁሁፉ የወጣበት ጋዜጣ ወይም መፅሔት ጨምሮ ሁሉም ተጠራርጎ ቃሊቲ የሚገባበት ወይም አደገኛ ዛቻና መስጠንቀቂያ የሚሰጥበት ደረጃ ላይ ተደርሷል፡፡
7ኛ. ማንኛውም ሰው ከሌሎች ጋር በመሆን መሣሪያ ሳይዝ ሠላማዊ ሠልፍ እና ስብሰባ የማድረግ ነፃነትና አቤቱታ የማቅረብ መብት አለው፡፡ ተብሎ በህገመንግስቱ አንቀፅ 30/1 ላይ ይገኛል፡፡ ለዚህ ማሳያ የሚሆን የቅርብ ጊዜ አይን ያወጣ የህገመንግስት ጥሰት ማቀረብ ይቻላል፡፡ በሳውዑዲ በሚገኙ ወገኖቻችን ላይ እየተፈፀመ ያለው ግፍና በደል ይቁም፣ይህንንም የፈፀሙ ለፍርድ ይቅረብ በማለት አቤቱታ ለማቅረብ የተጀመረው ሠላማዊ ሠልፍ በፖሊስ ዱላ እና እስራት ነው የተጠናቀቀው፡፡ በተጨማሪ በመንግስት እየታየ ያለው የአስተዳደር ብሉሹነት ለማመልከት እና ምላሽ ለማገኘት የተጠሩ የተለያዩ የተቃውሞ ሰልፎች እና ስብሰባዎች በመንግስት ቀጥተኛ ትእዛዝ ተከልክሏአል፡፡ሠላማዊ ሰልፍ ማድረግ እና አቤቱታ ማቅረብ መብት ነው! በማለት ክልከላውን ወደ ጎን በመተው አደባባይ ለመውጣት የሞከሩ ለእስርና ለድብደባ ተዳርገዋል፡፡ በመሆኑም የተቃውሞ ሠልፍና ስብሰባ በማድረግ አቤቱታ በኢትዮጵያ ማድረግ የሞት ሽረት ትግልና ጥያቄ ከሆነ ሰንብቷል፡፡
8ኛ. የዳኝነት አካል ከማንኛውም የመንግስት ባለስልጣን ሆነ አካል ተፅዕኖ ነጻ በመሆን በሙሉ ነፃነት ከህግ በስተቀር በሌላ ሁኔታ አይመሩም፡፡በማለት በህገመንግስቱ አንቀፅ 79 እና በተከታዮቹ ንዑስ አንቀፅ ሰፍሮ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ በየትኛውም ደረጃ የሚገኙ ዳኞች የመንግስት አስፈፃሚ አካል ከሆነው ነው ሹመታቸውን የሚያገኙት፡፡ በመሆኑም ከመንግስት ጋር ቀጥተኛ ግኝኙነት ያላቸው የፍርድ ውሳኔዎች ምንያኽሉ በህግ እና በህሊና ላይ የተመሠረቱ ናቸው? በተለይ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች የፍርድ ሂደታቸው ምን ይመስል ነበር? እነዚህን እና መሰል ዳኝነቶችን ከግምት ውስጥ በማስገባት በህገመንግስቱ የሰፈረው ነጻ ዳኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው፡፡
9ኛ. የሀገሪቱ የመከላከያ ሠራዊት የጎሳዎች ሚዛናዊ ተዋጽኦ ያካተተ ይሆናል፡፡ ተብሎ በህገመንግስቱ አንቀፅ 87/1 ተደንግጎ ይታያል፡፡ ነገር ግን በየድንበር እና በተልኮ ጭዳ ከሚሆነው ውጪ አብዛኛው የሠራዊቴ አባል እና አዛዥ የአንድ ጎሳ ስብስብ ነው፡፡ ስለዚህም ሠራዊቱ የማነው የኢትዮጵያ ወይስ ወደሚል ጥያቄ እያመራ ይገኛል፡፡
10ኛ. በየደረጃው ትክክለኛ ምርጫ እንዲካሄድ ከማንኛውም ተጽእኖ ነፃ የሆነ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ ይቋቋማል፡፡ የሚለው በህገመንግስቱ አንቀፅ 102 ላይ ይገኛል፡፡ ይሁን እንጂ የምርጫ ቦርድ ሃላፊዎች ሹመታቸው ከመንግስት መልካም ፍቃድ የመነጨ ሲሆን አሰራራቸውም ለገዥው መንግስ በእጅጉ በጣም ያደላ ነው፡፡ስለዚህም ምርጫ ቦርድ ህገመንግስቱን መሠረት አድርጎ ነጻ እና ገለልተኛ ነው ለማለት ከበድ ድፍረትን የሚጠይቅ ነው፡፡
በመሆኑም እነዚህ እና መሰል የህገመንግስቱ ድንጋጌዎች ጥሰት ወይም በእነሱ ቋንቋ የመንድ ተግባር እየተፈፀመ ያለው በህገመንግስቱ በየወንዙ ዳር የሚማማለው ገዥው መንገስት ነው፡፡ ህገመንግስት የበላይ ህግ ነው፡፡ ማንኛውም ህግ፣ ልማዳዊ አሰራር እንዲሁም የመንግስት ባለስልጣን አሰራር ከህገመንግስቱ የሚቃረነረ ከሆነ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡ የሚለው አንቀፅ 9 ንዑስ አንቀፅ 1 የገዥው መንግስት ደራሽ ዉሃ ጠራርጎ ወስዶታል፡፡ ስለዚህም የብሔሮ፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የሚለውን መጠሪያ ስም በመስጠት ከበሮ ተይዞ የሚደለቅለት እና የሚከበረው ህገመንገስት መልሶ ካላስከበረ ፌሽታው እና ቀረርቶው ከምን የመነጨ ነው?