Thursday, July 24, 2014

ትሩዝ ፋክት ስለ ኮ/ል መንግስቱ ሃይለማርያም

ኮ/ል መንግስቱ ሃይለማርያም የሰዎችን ህይወት እንዲጠፋ በማድረግ ከቀዳሚዎቹ አስር የሀገራት መሪዎች ውስጥ አንዱ ናቸው ተባለ
ትሩዝ ኮድ የተሰኘ ድረገጽ ሪፖርት በአለማችን በርከታ ሰዎችን በማስገደል ቀዳሚ የሆኑ 10 የሀገራት መሪዎችን ይፋ አድርጓል፡፡
በርካታ ዜጎቻቸውን በመግደል በቀዳሚነት የተቀመጡት የቻይናው ማኦ ሴዱንግ ሲሆኑ ከኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ጋር የሚቀራረብ መጠን ያለው ህዝብ አስጨርሰዋል ይላል ሪፖርቱ 78 ሚሊዮን ሰዎችን በማስገደላቸው፡፡
ሁለተኛ የሶቤት ህብረቱ ጆሴፍ ስታሊን 23 ሚሊዮን ሰዎችን በማስገደል ደረጃውን ሲይዙ በሶስተኝነት የሚከተለው የጀርመኑ አዶልፍ ሂትለር ነው የ17 ሚሊዮን ሰዎችን ህይወት እዲጠፋ በማድረግ፡፡
ሪፖርቱ የሰዎችን ሂወት በማጥፋት ከዘረዘራቸው ሀገራት መሪዎች ውስጥ ኮ/ል መንግስቱ ሃይለማርያምም ለ1.5 ሚሊዮን ህዝብ ማለቅ ምክንያተ ናቸው በሚል የዘጠነኛነትን ቦታ ይዘዋል፡፡
ምንጭ ድሬ ትዩብ

No comments:

Post a Comment